በጀርመን ሀገር ለአቢይ አህመድ የተሰጠው ሽልማት ታገደ።

13-02-2023

The Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed was subsequently revoked the prize awarded in 2019.
According to the chairman of the board of trustees of the Hessian Peace Prize, Karl Starzacher, there has been no reaction from the official Ethiopian side.

ሽልማቱ በዚያን ጊዜ አብይ አህመድ ላበረከቱት መልካም ተግባር ነበር:: ነገር ግን ከዚያ ቦሀላ ኢትዮጵያ ዉስጥ በተፈጠረው ጦርነት፣
የዘር ጭፍጨፋና የሰብአዊ መብት ጉድለት የተነሳ ሽልማቱ መታገዱን ኮሚሽኑ አስታወቀ:: ኮሚሽኑ ከኢትዮጵያ መንግስት ያገኘው ምንም መልስ የለም::
ሽልማቱ ሰርቲፊኬትና 25000 ዩሮ ነበር::  ሽልማቱን ለመቀበል አብይ አህመድ መምጣት ስላልቻሉ የሰላም ሚኒስትር ሙፈርያት ናቸው የተቀበሉት:: በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር ወይዘሮ ሙሉ ብዙነህ አብረው ነበሩ::

bolsa de pierna decathlon
Adidas Stan Smith
sadarināšanās gredzeni
χρυσσες πλατφορμες
napihljivi fotelj merkur
nike air zoom pegasus 36 w
replika spor ayakkabı toptan
ted baker aurinkolasit
moschino tričko
νακ παπουτσια πεδιλα

የኦነግ ሸኔው መሪ ዓብይ ከሄስያን የሰላም ሽልማቱ ጋር ያገኘውን የ 25 ሺህ ዩሮ ሽልማት ጠንካራ ጸረ ኦርቶዶክስ ዘመቻ ለከፈተው ፓስተር ዮናታን የመልካም ወጣት ማዕከል ግንባታ እንደለገሰው ይታወሳል።

======================

Source: Deutsche Presse Agentur (German Press Agent)

 

Recommended For You

About the Author: admin