Membership

    በጀርመን ሀገር የምንገኝ ኢትዮጵያዉያን ላለፉት ብዙ አመታት አገራችንን በአምባ ገነንነት ሲመራ የቆየዉን የወያኔ አገዛዝ ስንቃወም ቆይተናል::
    በአሁኑ ጊዜ ወያኔ ከዋና ከተማችን ከአዲስ አበባ ተባሮ መቀሌ ላይ መሽጎ ከነ ኦነግ ሸኔ ጋር በመተባበር ጦርነት አንስተው ብዙ መቶ ሺ ሕዝብ ካለቀ ቦሀላ ከአብይ አብይ አህመድ መንግስት ጋር እርቅ ፈጠሩ::
    ጀርመን ሀገር ያለን ኢትዮጵያዉያን በጎሳና በሀይማኖት ሳንከፋፈል ለ 1 ኢትዮጵያ አንድ ላይ ሆነን የተቸገሩትን የተፈናቀሉትን ብንረዳ ለሕሊናችን ጥሩ ነው::
    በአባልነት ይመዝገቡ:: በአባልነት የተመዘገበዉ ሰዉ መብቱ እንዲጠበቅለት ማህበሩ ይረዳል:: ጀርመን ሀገር ያለ ወገናችን ሲቸገር እንረዳለን::

    [mathcaptcha mathcaptcha-755]