የፖለቲካ እስረኞች ስም ዝርዝር

እስካሁን በህግ ማስከበር ዘመቻ ስም ታፍነው በእስር ላይ እንደሆኑ ከተረጋገጠ የአብን አመራሮችና አባላት ውስጥ የተፈቱት ሁለት ብቻ ናቸው። ከቀሪዎቹ አብዛኞቹ ገና ወደ ፍርድ ቤት አልቀረቡም። ብዙዎች ድብደባና እንግልት የደረሰባቸው ሲሆን ፣ የት እንደተወሰዱ የማይታወቁም አሉበት።

============

bolsa de pierna decathlon
Adidas Stan Smith
sadarināšanās gredzeni
χρυσσες πλατφορμες
napihljivi fotelj merkur
nike air zoom pegasus 36 w
replika spor ayakkabı toptan
ted baker aurinkolasit
moschino tričko
νακ παπουτσια πεδιλα

1. ዶ/ር አያሌው ታለማ – (ደቡብ ወሎ ፣ ደሴ) ፤

2. አሸናፊ አካሉ – (ምዕራብ ጎጃም ፣ ም/ሊቀመንበር) ፤

3. ግዛቸው መንበር – (አዋበል፣ ም/ሊቀመንበር ፣ ከእስር ተፈትቷል) ፤

4. ገናናው አትንኩት – (ዳንግላ ወረዳ ፣ ሊቀመንበር/ሰብሳቢ) ፤

5. እንዳላመማው ዳኜ – (ምሥራቅ ጎጃም ፣ ባሶ ሊበን የጁቤ ፣ ወጣቶች ጉዳይ) ፤

6. ፈንታ ሉሌ – (ምሥራቅ ጎጃም ፣ ባሶ ሊበን የጁቤ ፣ የህ/ግነንኙነት) ፤

7. ነጋሽ ጌትነት – (ምሥራቅ ጎጃም ፣ ባሶ ሊበን የጁቤ ፣ ንቁ አባል ) ፦ በወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማርተዋል ክፉኛ የተደበደበ ፤

8. አለኸኝ ዋሌ – (ደብረ ኤልያስ -የፅ/ቤት ሀላፊ) ፤

9. ምኒሻው አባተ – (ስናን ፣ አረቡ ገበያ ፣ አባል) ፤

10. አስማማው ሞላ – (አማኑኤል ፣ አመራር) ፤

11. አለሙ ተመስገን – (አዊ ዞን ፣ አየሁ ጓጉሳ ወረዳ፣ አባልና የምርጫ ታዛቢ የነበረ) ፤

12. እንዳለው አዲስ – (አዊ ዞን ፣ ጃዊ ወረዳ ፣ አባልና የመተከል አማራ አስመላሽ ኮሚቴ የቦርድ ሰብሳቢ) ፤

13. አሱባለው ባይህ – (ዳንግላ ፣ የቀድሞ የአብን የህዝብ ግንኙነት) ፤

14. ተስፋዩ ባይህ – (የዳንግላ ወረዳ የምክር ቤት አባል ፣ የሰባ ዓመት አዛውንት) ፤

15. ፍፁም አይገኝ – (ዳንግላ ወረዳ ፣ አባል) ፤

16. አማረ ተመስገን – (አዊ ዞን ፣ አዘና ወረዳ ፣ አባል) ፤

17. ጌትነት አዱኛ – (ቲሊሊ ፣ የወረዳ ሰብሳቢ) ፤

18. ኢንጂነር ብርሃኑ ስለሽ – (ማዕከላዊ ጎንደር ፣ አመራር) ፤

19. አገኘሁ ወርቄ ጎባው – (ደቡብ ወሎ ፣ መካነ ሰላም ፣ አባል) ፤

20. አባይ አረዳ – (ጎንደር ከተማ ፣ አባል )፤

21. ደግአረገ ዋለ – (ማርቆስ ፣ ደብረ ኤልያስ ፣ የአብን አባልና የምርጫ እጩ ) ፤

22. ንጉሥ ዓለማየሁ – (ጎንጅ ቆለላ ፣ ሰብሳቢ፣ ከእስር ተፈትቷል) ፤

23. ፈንታ ሉሌ – (ምስራቅ ጎጃም ዞን ፣ ባሶ ሊበን ወረዳ) ፤

24. ነጋሽ ዳኜ – ( ምስራቅ ጎጃም ዞን ባሶ ሊበን ወረዳ) ፤

25. አወቀ ካሳሁን – (አዊ ዞን ፣ ጃዊ ወረዳ ፣ ሰብሳቢ) ፤

26. ፍስሐ ነጋ – (አዊ ዞን ፣ ጃዊ ወረዳ ፣ የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ) ፤

27. ታደሠ አስማማው – (አዊ ዞን ፣ ጃዊ ወረዳ ፣አባልና የምርጫ ታዛቢ) ፤

28. አጃነው ስሜነህ – ( አዊ ዞን ፣ ጃዊ ወረዳ ፣ አባልና የምርጫ ታዛቢ እንዲሁም የመተከል አማራ አስመላሽ ም/ሊቀመንበር)፤

29. ማስሬ ካሳው – (ደቡብ ጎንደር ዞን ፣ ነፋስ መውጫ የቀበሌ 02 የአብን መሠረታዊ ድርጅት ሰብሳቢ)፤

30. ታከለ ዋጋው – (ደቡብ ወሎ ዞን ፣ ተንታ ወረዳ ፣ ሊቀመንበር እና የምርጫ ተወዳዳሪ)።

በህግ ማስከበር ስም የሚደረግ መንግሥታዊ አፈና በአስቸኳይ ይቁም ❗️

Recommended For You

About the Author: admin