Thank you Russia, China & India

ሰበር ዜና

በትግራይ ጉዳይ ላይ ለመምከር የተሰበሰበው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ያለ ስምምነት ተበተነ። አምስት ቋሚ አባላት ያሉት የጸጥታው ምክር ቤት ዛሬ ከሰአት በዝግ ስብሰባ የመከረ ሲሆን አሜሪካ ፣ ፈረንሳይ እና እንግሊዝ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ ለመግባት የውሳኔ ሀሳብ ቢያቀርቡም #ሩሲያ እና #ቻይና ድምጽን በድምጽ የመሻር መብታቸውን ተጠቅመው የምዕራባዊያኑን እቅድ ውድቅ በማድረግ ስብሰባው ያለ ውጤት እንዲጠናቀቅ አድርገዋል!! ቋሚ አባል ያልሆነችው #ህንድም ውሳኔውን ውድቅ በማድረግ ከኢትዮጵያ ጎን መሰለፏን አረጋግጣለች!! የአጃንስ ፍራንስ ዘገባ እነሆ!!

UN Security Council Session On Tigray Ends With No Agreement

04 Mar 2021 – The UN Security Council today ended a meeting on the crisis in Ethiopia’s Tigray region without any agreement, diplomats said.Veto-wielding Russia and China and non-permanent member India voiced objections to a joint statement on the grounds that it interfered in Ethiopia’s internal affairs, the diplomats told AFP.The current Security Council 15 members are:Permanent members: China, France, Russia, United Kingdom United States ‍ Non-permanent members: Estonia, India, Ireland, Kenya, Mexico, Niger, Norway, Saint Vincent and the Grenadines, Tunisia and Vietnam.Thank you Russia

🇷🇺

Thank you China

🇨🇳

Thank you India

🇮🇳

Recommended For You

About the Author: admin