በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሬፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለክቡር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አዲስ አበባ በሚያነቡ አይኖች ላይ የደስታን ፀዳል እንዲሁም በተፈናቀሉና በግፍ በተጨፈጨፉ ወገኖቻችን የሐዘን ጥላ በአጠላበት መጠለያ ታዛ ውስጥም የሳቅ […] Read more »
ጀግናው እና ሀገር ወዳዱ ወንድማችን አቶ አለማየሁ በላይነህ( ጉዱ ካሳ ) በክብር ወደ ፈጣሪ ሸኝተነዋል:: አምላክ ነፍሱን በመንግስተ ሰማያት ያኑርልን :: ስራዎቹ ለዘላለም ይታወሳሉ ለቤተሰቦቹ እግዚአብሄር መፅናናትን ይስጥልኝ 🙌 እንዲህ አይነት ሀገር […] Read more »
#Stop Gigi Kiya Posted by Ab Taff on Friday, 3 July 2020 Read more »
5 May at 16:36 · የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል በውጭ አገር ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ በጥሬ ገንዘብና በአይነት እንዲሁም ወደ 4.4 ሚሊዮን ብር በላይ ከመ/ቤቱ ሰራተኞች ተሰበሰበ===============================================በብሄራዊ የኮቪድ […] Read more »
ጀርመን በአሁኑ ሰዓት የተመዘገቡ ከ160ሺ በላይ ቫይረሱ ያለባቸው ሲገኙ፣ ከ6ሺ በላይ ህይወታቸው አልፏል። ከ120ሺ በላይ ሲያገግሙ ከ2.5 ሚሊዮን በላይ ምርመራዎች ተደርገዋል። ቢሆንም እስካሁን እንደተፈራው ወረርሽኙ ሃኪም ቤቶችን አላጨናነቀም። 20ሺ ከሚሆኑ […] Read more »
በጀርመን ለምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉ፤አገራችን ኮሮና ቫይረስን/COVID -19 ለመከላከል በምታደርገው ጥረት ከጎኗ በመሰለፍ የበኩላችሁን ድርሻ ማበርከት የምትፍልጉ ኢትዮጵያውያንንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከታች በተጠቀሰው የጽ/ቤታችን ሂሳብ ቁጥር በመጠቀም አገራዊ ግዴታችሁን እንድትወጡ […] Read more »
ባለፈው አርብ በተህዋሲው የተያዘ ሐኪም ያገኛቸው መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል ራሳቸውን ለ14 ቀናት አግለዋል።ሜርክል በጀርመን የተህዋሲውን ሥርጭት ለመቀነስ የወጣውን አዲስ ገደብ ትናንት ይፋ ካደረጉ በኋላ ነበር ሐኪሙ በኮሮና ተህዋሲ የተያዙ […] Read more »
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ለቡድን ሃያ አገራት በጻፉት ደብዳቤ ከኮቪድ-19 [ኮሮናቫይረስ] ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ የ150 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ለአፍሪካ ጠይቀዋል። ይህ ድጋፍ የአፍሪካን የድንገተኛ ጊዜ ጤና አገልግሎትን፣ ለበጀት ድጎማ፣ […] Read more »